ሰኔ 30 ቀን 2016 ዓ.ም ለሚጠናቀቅ የሂሳብ ምርመራ የውጪ ኦዲተር አገልግሎት ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል Previous Post Hot…
ሕዳሴ ቴሌኮም አክሲዮን ማህበር የሰው፣የተሽከርካሪ እና የሕንጻ የመድን ዋስት ሽፋን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ሚያዝያ 21ቀን 2016ዓ.ም ጀምሮ እስከ ግንቦት 12ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ዘወትር በሥራ ሰዓት ከጠዋቱ 2፡30 – 6፡00እንዲሁም ከሰዓት በኋላ ከ7፡30 -10፡00 ድረስ “ሕዳሴ ቴሌኮም አ.ማ” ደብረዘይት መንገድ ጠመንጃ ያዥ ባንክ ፊት ለፊት ቤተሳይዳ ሕንጻ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 306 በመቅረብ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ/ በመክፈል እና የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የታክስ ክሊራንስ ሰርተፍኬት፣ እና የቫት ምዝገባ ሰርተፍኬት ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን በመያዝ የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች የሚያቀርቡት
ተጫራቾች የሚያቀርቡበትን የጨረታ ማስከበሪያ ብር 25,000.00 /ሃያ አምስት ሺ/ የባንክ ክፍያ ማዘዣ /C.P.O/ ለሕዳሴ ቴሌኮም አ.ማ በሚል ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
ተጫራቾች ያዘጋጁትን የጨረታ ሰነድ እስከ ግንቦት 13ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ቢሮ ቁጥር 306 ማስገባት ይችላሉ፣ ጨረታው በዚሁ ቀን ግንቦት 13ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ቢሮ ቁጥር306 የሚከፈት ይሆናል::
ከላይ የተገለጸውን መመሪያ ያልከተኩ ተጫራቾች ወዲያውኑ ከጨረታ ውድድሩ የሚሰረዙ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ተጫራቾች ተጨማሪ መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0937313131/0902993161 መጠቀም ይችላሉ፡
ሕዳሴ ቴሌኮም አ.ማ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ሕዳሴ ቴሌኮም አ.ማ
ሰኔ 30 ቀን 2016 ዓ.ም ለሚጠናቀቅ የሂሳብ ምርመራ የውጪ ኦዲተር አገልግሎት ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል Previous Post Hot…
Tender Notice Business, Tender Notice April 30, 2024 ሕዳሴ ቴሌኮም አክሲዮን ማህበር የሰው፣የተሽከርካሪ እና የሕንጻ የመድን ዋስት ሽፋን በግልጽ ጨረታ…
We are a private national distributor of telecom products through more than 800 shops across Ethiopia
© 2024 Hidaise Telecom, Design and Developed by EYOB